|
|
||||
|
|
||||
|
|
||||
|
|
NOTICE ማስታወቂያ |
|
||
|
ለባለሀብቶች በሙሉ |
ሚያዝያ 10/2000 |
|||
|
በሀረር ከተማ ከ1986 ዓ.ም ጀምሮ ለልዩ ልዩ ፕሮጀክቶች መሬት ወስዳችሁ ግንባታ ያጠናቀቃችሁ በግንባታና በግንባታ ሂደት ላይ ያላችሁ ባለሀብቶች በሙሉ በሀረሪ ህ/ብ/ክ/መንግስት የከተማ ቦታን በሊዝ ይዞታ ለማስተዳደር የወጣ ደንብ ቁጥር 18/1999 መሰረት ከሚያዝያ 15/2000 ዓ.ም ጀምሮ በሀረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት ቀርባችሁ ያለባችሁን የሊዝ ክፍያ በመክፈል የሊዝ ሰርተፊኬትና አዲሱን የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንድትወስዱ እያሳሰብን ከዚህ በፊት በማዘጋጃ ቤቱ የተሰጡት ማናቸውም የይዞታ ማረጋገጫዎች ከሚያዚያ 15/2000 ዓ.ም ጀምሮ የማያገለግሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የሀረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሬት ልማትና አስተዳደር ባለስልጣን ሀረር
|
||||
|
Copyright
© Municipality of Harar City |
||||